ስለ እኛ
ሁሩ ወመሐሩ ወንጌለ ለኩሉ ፍጥረት – ለሁሉ ፍጥረት ወንጌልን ሰብኩ ብሎ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንዳስተማረ ይህ ብሎግ የተመሰረተው ለወንጌል ለፍጥረት ሁሉ መዳረስ የራሱን አስተዋጽኦ ለማድረግ በተነሳ አንድ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን አባል ነው።
ከማናቸውም እምነቶች በትክክለኛው /ኦርቶዶክሳዊው/ የክርስትና ትምህርት ላይ ለሚነሱ ጥያቄዎች መጽሐፍ ቅዱሳዊና ክርስቲያናዊ መልስ እሰጣለሁ። ማነኛውም ሰው ለድህረ ገጹ ይመጥናሉ ይሆናሉ የሚላቸውን ክርስቲያናዊ ትምህርቶችንና ጽሑፎች በአድራሻየ ቢልክልኝ እያየሁ የማወጣ መሆኔን ለመግለጽ እወዳለሁ።
November 8, 2009 at 11:37 am |
this is nice work please keep going the with gospel.
January 21, 2010 at 5:36 am |
በርታ
የራስህን ማንነት ለመግለጥ አትፍራ
March 13, 2010 at 8:14 pm |
When you write try to use the correct use of thiopian words. For example
“ከሐጢያት ”
Bertu
March 14, 2010 at 12:40 pm |
Thanks Bertu, we will try to use correct spelling and wording as much as we can
March 21, 2010 at 9:23 am |
plc. visit our websit
June 9, 2010 at 5:23 am |
This is the write methodology. go on. I will commment more looking thoroghly. keep it up. God be with U.
March 30, 2011 at 10:36 am |
ኢየሱስ ክርስቶስ