በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!
ከዚህ ቀጥሎ በተከታታይ በመጽሐፍ መልክ እየተዘጋጀ ጽሑፍ በድህረ ገጻችን ይቀርባል። የመጽሐፉ አላማ ከዚህ በታች በመግቢያው ላይ እንደተገለጠው ሲሆን በወንጌልና በክርስትና ትምህርት ላይ የሚነሱ አንዳንድ ጥያቄዎችን በማንሳት ለማወያየትና ክፉውን ከመጥፎው እንድለይ እንዲረዳን ታስቦ በመዘጋጀት ላይ ያለ ነው። ማስተካከያ ወይም አስተያየት ካለዎት እንዲጽፉልን የተለመድ ጥያቄያችንን እናቀርባለን።
በክርስትና ላይ ግር ያለዎትን ወይም ጥያቄ የሆነብዎትን ይላኩልን የክርስቶስ ቃል ወንጌል መልስ አለው። ጥያቄዎን ማወቃችን መጽሐፍትን ለማገላበጥ ይጠቅመናል። ለሌሎች ወንድሞችም መልስ እንዲያገኙ እየረዱ ነው።
የመጽሐፉን ሙሉ መግቢያ ለማንበብ Introduction
So Many Questions for Many Years! Forward your dilemmas and questions to us, Christ has suitable answers to you!
በመጽሐፍ መሳተፍ ለምትፈልጉም ድህረ ገጻችን ክፍት ነው። በአድራሻችን ላኩ።
Advertisement