አዲስ መጽሐፋዊ ጽሑፍ

              በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!

ከዚህ ቀጥሎ በተከታታይ በመጽሐፍ መልክ እየተዘጋጀ ጽሑፍ በድህረ ገጻችን ይቀርባል። የመጽሐፉ አላማ ከዚህ በታች በመግቢያው ላይ  እንደተገለጠው ሲሆን በወንጌልና በክርስትና ትምህርት ላይ የሚነሱ አንዳንድ ጥያቄዎችን በማንሳት ለማወያየትና ክፉውን ከመጥፎው እንድለይ እንዲረዳን ታስቦ በመዘጋጀት ላይ ያለ ነው። ማስተካከያ ወይም አስተያየት ካለዎት እንዲጽፉልን የተለመድ ጥያቄያችንን እናቀርባለን።

በክርስትና ላይ ግር ያለዎትን ወይም ጥያቄ የሆነብዎትን ይላኩልን የክርስቶስ ቃል ወንጌል መልስ አለው።   ጥያቄዎን ማወቃችን መጽሐፍትን ለማገላበጥ ይጠቅመናል። ለሌሎች ወንድሞችም መልስ እንዲያገኙ እየረዱ ነው።                                            

  የመጽሐፉን ሙሉ መግቢያ ለማንበብ Introduction

 So Many Questions for Many Years! Forward your dilemmas and questions to us,  Christ has suitable answers to you!

በመጽሐፍ መሳተፍ ለምትፈልጉም ድህረ ገጻችን ክፍት ነው። በአድራሻችን ላኩ።

 

Advertisement

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out / Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out / Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out / Change )

Connecting to %s


Follow

Get every new post delivered to your Inbox.