ከካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን sex abuse ምን እንማራለን?

ሰሞኑን የዜና ማሰራጫዎች የካቶሊክ ቀሳውስት ያደረጉትን የህጻናት መድፈር በማረጋገጥ ቤተ ክርስቲያኗ በአደባባይ ይቅርታ እንድትጠይቅ አድርገዋል። ይህ በትክክል ለማነኛቸውም አካል ውርደት ነው። ለቤተ ክርስቲያኗ ፤ ለቀሳውስቱ ፤ ለተደፋሪዎች ህጻናት ፤ለቤተሰቦቻቸውና በካቶሊክ ውስጥ ድርሻ ያላቸው ሰዎች ሁሉ ያፈሩበት ነው። ሆኖም ዘገባዎች እንዳመለከቱት ይህ አይነት ድርጊት አሁን ቢባባስም የቆየ እንደነበረ አንዳንዶች ይናገራሉ። ታዲያ ሳይቃጠል በቅጠል እንዲሉ ቅድመ ክትትል ባለማደረጓና በጊዜው እርምት ባለመውሰዷ ከ500 የሚበልጡ የህጻናትን መድፈር የክስ ኬዞች ተመዝግበው ይገኛሉ። http://news.bbc.co.uk/2/hi/europe/8577740.stm

በእኛ ቤተ ክርስቲያንም ምንም አንኳን አብዛኛዎቹ አባቶቻችን ጨዋዎችና እግዚአብሔርን በፍጹም ልባቸው ከማገልገል ውጭ ሌላ የማያውቁ ቢሆንም አንዳንዶች በተለይም ደግሞ ራሳቸውን ባህታውያን ብለው ከሚጠሩት ወገኖች የሚያታልሉ እንዳሉ አንዳንድ ሰዎች ይናገራሉ። እኔ በአይኔ ባላየውም አንድ ባህታዊ የዛሬ አንድ አመት አካባቢ አስገድዶ በመድፈርና በግድያ ክስ ተከሶ እንደተያዘ ሰምቻለሁ። ታዲያ ምዕመናኑ እንዲህ አይነት ሰዎችን በተለይም ቄስ ሳይሆኑ ቄስ ነኝ ባህታዊ ሳይሆኑ ባህታዊ ነኝ የሚሉና በክርስቶስ መንፈስ ሳይሆን በስጋ መንፈስ የሚመሩ ሰዎችን ሊያውቅባቸውና ሊያጋልጣቸው ይገባል። ሐሰተኞችን ካላጋለጥንና ቻሌንጅ ካላደረግን ከጊዜ በሗላ እውነተኞችንም እንደ ሐሰተኞች ቆጥረን እንድንጠላ ያደርገናል። ማነኛውንም አይነት አቢዩዝ ሰምቶ ዝም ከማለት ማጣራቱና ለሚመለከተው ክፍል ማሳወቁ ለቤተ ክርስቲያኗም ይሁን ለሰውየው ጠቀሜታው የጎላ ነው ብየ አምናለሁ።

Please forward your ideas on the issue.

Advertisement

2 Responses to “ከካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን sex abuse ምን እንማራለን?”

  1. Yes Says:

    Yes there are some people like the mentioned bahtawi who try to foolish our sisters. Our sisters have to be aware of such things.

  2. Degisew Says:

    “ከካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን sex abuse ምን እንማራለን?”
    I didnot supported this issue in my idea. B/se the idea based on our church kahinate has no any evedence in you context. So, this is not good mentioned for our church.

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out / Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out / Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out / Change )

Connecting to %s


Follow

Get every new post delivered to your Inbox.